ፀረ ሰላም ኃይሎች ባላቸው አካላት በዜጎች ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችን መንግሥት በአስቸኳይ እንዲያስቆመው የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ ጠየቀ፡፡
ቪኦኤ አዲስ አበባ — ፀረ ሰላም ኃይሎች ባላቸው አካላት በዜጎች ላይ የሚፈፀሙ ጥቃቶችን መንግሥት በአስቸኳይ እንዲያስቆመው የኢትዮጵያ ሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ ጠየቀ፡፡ ወንጀለኞቹ በሕግ እንዲጠየቁም ጥሪ አቀረበ፡፡
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
0 Comments